All Diaspora Zoom Meeting – AMHARA CAUSE !

ሀገራችን ኢትዮጵያ ካለችበት የመፈራረስ አደጋ እንድትወጣ የራስችንን አስተዋፅኦ እንድናደርግና መፍትሄ ለመሻት በዉጭ ሀገር ያለን ኢትዮጵያዉያን አንድ ላይ ተነጋግረን
ተስማምተን ዉሳኔ ማሳለፍ
አለብን ::

በአማራ ሕዝብ ላይ የተጀመረው ጦርነት መቆም አለበት፣ ፍትህ ለሕዝባችን ፣ አፈና ይቁም ! የፖለቲካ እስረኞች ይፈቱ፣ የዘር ፖለቲካ ይታገድ
የምትሉ ሁሉ ለዉይይት እንድትመጡ መድረክ አዘጋጅተናል::

Zoom Meeting
Date: Sunday 23-07-2023
Time: EU Time: 9pm
UK Time 8pm
Washington DC Time 3PM MElbourne Time 5am (Monday)

Meeting id: 2769914757
Passcode: 414688

STOP the war on AMHARA people in ETHIOPIA !

Prepared by:
Association of Ethiopians in Europe

About expeder

Check Also

Critics and Questions on ESCFE – ቅሬታዎችና ጥያቄዎች በኢትዮጵያ ስፖርትና ባህል ፈደሬሽን በአዉሮፓ ላይ

ESCFE-Protest-Letter-1

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

+ 52 = 62