Amharic

Braking News – APF started chapter in Europe

ሐምሌ 10- 2015 – 17.07.2023                     EU4X8823 ለሚመለከተው በሙሉ ! ለዑል ዶክተር አስፋወሰን አስራተ በአዉሮፓ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር አማካሪ ሆነው መመረጣቸዉን የኢትዮጵያዉያን ማህበር በአዉሮፓ በደስታ ተቀብሎታል ! ወጣቱም ጎልማሳዉም ከጀርባቸው እንደምንቆም በኩራት እንገልፃለን:: በአሁኑ ግዜ ለዑል ዶክተር አስፋወሰን አስራተ የጀርመን መንግስት የአፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው እየሰሩ ይገኛሉ::  በኢትዮጵያ ሀገራችን አማራው በኦሮሙማ …

Read More »

Coalition of Ethiopians in Diaspora Zoom Meeting

ከ 3 ሳምንት በፊት በመላው ዓለም የሚገኙ 15 የዲያስፖራ ድርጅቶች የተካፈሉበት የተቃውሞ ግልፅ ደብዳቤ ለጠ/ሚ አብይ አህመድ መላኩን እናስታዉሳለን:: ለተላከው መልእክትም የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ ለገሰ ቱሉ በማሾፍ መልስ ሰጥቷል::  አሁንም ስለ ሀገራቸው የሚጠይቁና  የሚከራከሩ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚገኙ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች እየታሰሩና እየታፈኑ ሀገራችን በጎሳ ፖለቲካ እየታመሰች ስለሆነ በዉጭ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያ …

Read More »

በአብይ አህመድ የሚመራው የኦሮሙማ መንግስት በዲያስፖራ አባላት ላይ ክስ መሰረተ::

ምርጫውን ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ On May 5, 2021  2,875 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በተለያዩ የውጭ ሀገራት በሚኖሩ አንድ አንድ …

Read More »

ግልፅ ደብዳቤ ከአለም አቀፍ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ለዶ/ር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር – አማርኛ

የአለም አቀፍ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ግልፅ ደብዳቤ ለዶ/ር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የካቲት 29 ቀን 2015 ዓም (March 8, 2023) ለተከብሩ ዶ/ር ዓቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ ሀገራችን ትውልድና ታሪክ ተሻጋሪ የሆነ ለውጥ ያመጣሉ በሚል ተስፋ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ እርስዎንና መንግሥትዎን እስከዛሬ ድረስ በሙሉ ልብ ድጋፉን በመስጠት፤ ወደእናት ሀገሩ የእርዳታ …

Read More »

ቄስ ደብዳቢው ፖሊስ ሙሉ መረጃ ተገኝቷል! Share

  ስም:- ኢንስፔክተር ሙላቱ ጅማ ይባላል ኃላፊነት:- የወርጃርሶ ወረዳ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ስልክ:- +251914271504 አድራሻ:- ጎሃ ፅዮን ስራ:- ጎሃጺዮን ኪላ ፍተሻ ላይ የሚሰራ መረጃውን ሼር በማድረግ በህግ ጥላ ስር እንዲውል እናድርግ:: የተደደቡትን ቄስ ስምና አድራሻ እንዲገኙ ተባባሩን:: በተጨማሪም ቪድዮ ያነሳው ልጅ ለሽልማት ስለሚፈለግ እንዲገኝ አግዙን::

Read More »