Recent Posts

UN Security Council Session On Tigray Ends With No Agreement !

ሰበር ዜና በትግራይ ጉዳይ ላይ ለመምከር የተሰበሰበው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ያለ ስምምነት ተበተነ። አምስት ቋሚ አባላት ያሉት የጸጥታው ምክር ቤት ዛሬ ከሰአት በዝግ ስብሰባ የመከረ ሲሆን አሜሪካ ፣ ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ለመግባት የውሳኔ ሀሳብ ቢያቀርቡም #ሩሲያ እና #ቻይና ድምጽን በድምጽ የመሻር መብታቸውን …

Read More »

አስቸኳይ የእናት ሀገር ጥሪ!

አስቸኳይ! የእናት ሀገር ጥሪ! ተዊተር አካውንት ላላችሁ የሀገር ልጆች! የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክርቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ ሊመክር ነው! የትህነግ ርዝራዝ,ዥ እና ተከፋይ የነጭ ሙህራን ነን ባዮች ዘመቻ ከፍተውብናል! የጁንታው ዳያስፖራ ክንፍ በውሸት የሚያደርገውን እኛ በእውነትና በሀቅ እናደርጋለን! እነሱ ስትራቴጂስት ቀጥረው በውጪ ሎቢሰት ድረገጽ ከፍተው ነው ተዊተርን የወረሩት! የነሱ የቲዊተር ሰራዊት የተሰናዳ …

Read More »