In what seems to be a new turn to its belligerence, the United States is now dictating Ethiopia not to change internal borders. It is also demanding the full withdrawal of Eritrean and Amhara regional state special forces from the Tigray region, as the U.S calls it. According to the …
Read More »Drone Attacks in Ethiopia
Summary The use of military drones is spreading across Africa, further destabilising countries facin…
Ownership of Land in Ethiopia
What are the major problems of land ownership in Ethiopia? Land ownership in Ethiopia faces several …
Protest Letter to European union, European Parliament & European Human Rights Commission!
Ladies and Gentlemen at European Commission in Brussels, Belgium, European Parliament in Strassbourg…
Protest Letter againt Dereje Hawaz, Oromo activist working with OMN in USA
To: Schweizer Engineering Company 2350 NE Hopkins Court Pullman, WA 99163 – USA Subject: Reque…
Critics and Questions on ESCFE – ቅሬታዎችና ጥያቄዎች በኢትዮጵያ ስፖርትና ባህል ፈደሬሽን በአዉሮፓ ላይ
ESCFE-Protest-Letter-1 …
Blog Layout
TPLF is back in Mekele. Ethio. Government declared Cease Fire !
June 28 (Reuters) – The former rulers of Ethiopia’s Tigray region said on Monday they were back in control of the regional capital Mekelle after nearly eight months of fighting, and the government which ousted them declared a unilateral ceasefire with immediate effect. Residents in downtown Mekelle reported seeing rebel …
Read More »የድያስፖራ አባላት ለምን አሸባሪ ተባሉ ? Mrs. Aregash (Law Expert in UK)
Program
mondaa Asres
Read More »ከኢትዮጵያዉያን ማሕበር በአዉሮፓ ለኢትዮጵያ መንግስት የተሰጠ መግለጫ !
Letter-to-Ethio-Gov.
Read More »ሊበሏት ያሰቧትን አሞራ ይሏታል ጅግራ – ፊልጶስ
”6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ።” ይላል የትላንቱ መግለጫ። ይህ መግለጫ ደግሞ በየድህረ-ገጾችና በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ውሏል። ያከሸፈው ከኢትዮጵያ ውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያዊን (ዳያስፖራዎች ) በህቡ ሲንቀሳቀሱ ” አከሸፍኩ” ይላል መግለጫው። የደህንነት መስራቤቱ እንደ እጣዩ ያለ ከተማ ሲወደም፣ በየቀኑ …
Read More »ሕገ-መንግስት ሳይቀየር ወደ ምርጫ መሄድና አደጋው – ሰርፀ ደስታ
ዛሬ በሥራ ላይ ያለው ወያኔና-ኦነግ የሠሩት ሕገ-መንግስትና ሥርዓት በግልጽ የኢትዮጵያውያን ጠላት እንደሆነና በግልጽም ዜጎች እየታረዱበት እየታየ አሁንም ሕገ-መንግስቱ አቻ የማይገኝለት እያሉ በመቃብራችን ላይ እንጂ አይቀየርብንም በሚል በዜጎች ደም ለመቆመር የቆረጡ ናቸው አገርን እንመራለን የሚሉት፡፡ ባለፉት ሶስት ዓመት አንድም የሕግና የፖሊሲ ማሻሻያ ሳይደረግ ይልቁንም ወያኔ የሰራችውን ሥርዓት በደንብ በኦሮሞነት በመተካት እንዲቀጥል …
Read More »ዘረኛ አምባገነን መንግሥትና እብድ ውሻ አንድም ሁለትም ናቸው – አገሬ አዲስ
ሚያዝያ 28 ቀን 2013 ዓም(06-05-2021) እብድ ውሻ በዬሄደበትና በዬደረሰበት ልሃጩን እያዝረከረከ የማይበክልው፣የማይነክሰው እንስሳም ሆነ ሰው የለም።በሽታው ባሳደረበት የአይምሮ መዛባትና ፍርሃት የተነሳ ከፊቱ የቆመውን ሁሉ ይነጅሳል፣ይለክፋል፣ በመጨረሻውም እንደተቅበዘበዘ ይሞታል። በተመሳሳይ ደረጃም በአንድ አገር የሚነሳ ዘረኛና ጸረ ሕዝብ የሆነ አምባገነናዊ መንግሥት ገና ከጅምሩ የብዙሃኑን ፍላጎት ይዞ ስለማይነሳ የተቃውሞ ጎራ አብሮት ይወለዳል።ዕድሜው እየጨመረ …
Read More »ከደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ!
#Ethiopia | መላው የሀገራችን ህዝቦች! በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በመጪው ግንቦት ምርጫ ለማካሄድ የመራጮች ምዝገባ እያከናወነች ትገኛለች፡፡ ፓርቲዎችም የምረጡኝ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው፡፡ መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስጠበቅ እያካሄደ ባለው የህግ ማስከበር ዘመቻ በጽንፈኞቹ የህወሓትና የኦነግ-ሸኔ ቡድኖች እንዲሁም በሌሎች ታጣቂዎች ላይም ህጋዊ እርምጃ እየወሰደ ይገኛል፡፡ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ …
Read More »